አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት

አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት

image description

አቶ በቀለ ጉታ

የምክር ቤት ጽ/ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ

ክህሎት መር የውጤት ተኮር የስልጠና ስርዓት በመዘርጋት ብቁ ተወዳዳሪና ስራ ፈጣሪ የሰው ኃይል በማፍራት፣ ለኢንተርፕራይዞች ድጋፍ በማድረግ ማልማት እንዲሁም ውጤታማ የሆነ የስራ ስምሪት አገልግሎት በመስጠት፣በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችን ኑሮ በማሻሻል፣ የስራ አጥ ቁጥር ለመቀነስ የሚያስችል ተቋም በመገንባት፣ የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነትን ጤናማ በማድረግ፣ ዘላቂ የስራ እድል እንዲፈጠር ማድረግ።

Addis ketema subcity

Mission

ክህሎት መር የውጤት ተኮር የስልጠና ስርዓት በመዘርጋት ብቁ ተወዳዳሪና ስራ ፈጣሪ የሰው ኃይል በማፍራት፣ ለኢንተርፕራይዞች ድጋፍ በማድረግ ማልማት እንዲሁም ውጤታማ የሆነ የስራ ስምሪት አገልግሎት በመስጠት፣በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችን ኑሮ በማሻሻል፣ የስራ አጥ ቁጥር ለመቀነስ የሚያስችል ተቋም በመገንባት፣ የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነትን ጤናማ በማድረግ፣ ዘላቂ የስራ እድል እንዲፈጠር ማድረግ።

Vision

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2022 ዓ.ም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ምቹ የስራ ሁኔታ የተረጋገጠበት ዘላቂ የስራ እድል ተፈጥሮ ማየት፡፡

Values

  • የስራ ባሕል ማዳበር፤
  • ሙያዊ ልህቀት፤
  • ጥራትና ተደራሽነት፤
  • አዳዲስ ፈጠራ ማመንጨት፤
  • ለለውጥ ዝግጁ መሆን፤
  • አካታችነት፤
  • አገልጋይነት፤
  • ታማኝነት፤